ወጣቱ ትውልድ የሃገር ተረካቢ እንደመሆኑ መጠን አዲስ እና ነባር
የእውቀት መንገዶችን በመተግበር እና እንቅፋቶችን በመቋቋም ልዩ ልዩ
ፈጠራዎችን መስራት አለበት። ። ህብረተሰቡ ወጣት ፈጣሪዎችን
የታሪክ፣ የግብአት እና የዕድሎች መናኸሪያ በመስጥት ሲያበረታታ፣
ወጣቱ ደግሞ እነዚህን የፈጠራ ሃሳቦችን ወደ መሬት ለማውረድ
የገንዘብ፣ ጊዜ እና የእውቀት ሀብቶችን በአግባቡ በመጠቀም
ከመቼውም ጊዜ በላይ ትልቅ የፈጣሪ ትውልድ መገንባት እንችላለን።